Saturday, March 15, 2025

ለሕብረት ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉየዲሬክተሮች ቦርድ አባላትን የመምረጫ መስፈርቶችን ስለማሳወቅ የወጣ ማስታወቂያ

ሕብረት ባንክ አ.ማ. ሕዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በሚያካሂደው 27ኛው የባለአክስዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫን ያካሂዳል፡፡
በመሆኑም፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር SBB/91/2024 አንቀጽ 9/9.3 መሠረት ፣ የምርጫው መስፈርቶች ከምርጫው አንድ ከወር በፊት ለባለአክስዮኖች መገለጽ እንዳለባቸው በሚደነግገው መሠረት፣ የሚከተሉትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ዕጩዎችን በስብሰባው ዕለት መጠቆምና መምረጥ እንድትችሉ ለመላው የባንካችን ባለአክሲዮኖች ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

Related Stories