Friday, January 16, 2026

የባለአክሲዮኖች 28ኛ መደበኛ እና 15ኛ አስቸኳይ ጉባዔዎች

የስብሰባ ጥሪ

የተከበራችሁ የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባአክሲዮኖች

በኢትዮጵያ ንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 አንቀጽ 366(1)፣ 367(1) እና አንቀጽ 370 እንዲሁም በአክሲዮን ማህበሩ የተሻሻለው የመመሥረቻ ጽሑፍ አንቀጽ 20 መሠረት የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 28 መደበኛ እና 15 አስቸኳይ ጉባዔዎች ሐሙስ ኅዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባ ከተማ ካዛንቺስ አካባቢ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በጠቅላላ ጉባዔዎቹ ላይ እንድትገኙልን የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

የአክሲዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት አድራሻ፡- አዲስ አበባ፣ ቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 07፣ የቤ/ቁ. 351/1የአክሲዮን ማህበሩ የምዝገባ ቁጥር KK/AA/2/0001775/2004የአክሲዮን ማህበሩ ዓይነት፡- በባንክ ሥራ ላይ የተሠማራ
የባንኩ ዌብ ሳይት፡- https://www.bankofabyssinia.comአክሲዮን ማህበሩ የተፈረመ ዋና ገንዘብ፡- 15,000,000,000
የአክሲዮን ማህበሩ ስም፡- አቢሲንያ ባንክ አ.ማ.አክሲዮን ማህበሩ የተከፈለ ዋና ገንዘብ፡- 14,209,349,000

1.   የ28ኛው ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎች

1.1.      አዳዲስ ባለአክሲዮኖችን መቀበልና የተደረጉ የአክሲዮን ዝውውሮችን ማሳወቅ፣

1.2.      የዳይሬክተሮች ቦርድን እ.ኤ.አ. የ2023/2024 የሒሳብ ዓመት ዓመታዊ ሪፖርት ማዳመጥ፣

1.3.       የውጭ ኦዲተሮችን እ.ኤ.አ. የ2023/2024 የሒሳብ ዓመት ሪፖርት ማዳመጥ፣

1.4.       በተራ ቁጥር 1.2 ላይ በቀረበው የዳይሬክተሮች ቦርድ ሪፖርት ላይ ተወያይቶ መወሰን፣

1.5.       በተራ ቁጥር 1.3 ላይ በቀረበው የውጭ ኦዲተሮች ሪፖርት ላይ ተወያይቶ መወሰን፣

1.6.      እ.ኤ.አ. በ2023/2024 የሒሳብ ዓመት የተጣራ ትርፍ አደላደልና አከፋፈል ላይ ውሳኔ መስጠት፣

1.7.      እ.ኤ.አ. የ2024/2025 የሒሳብ ዓመት የውጭ ኦዲተሮችን መሾምና የአገልግሎት ክፍያቸውን መወሰን፣

1.8.       እ.ኤ.አ. የ2023/2024 ሒሳብ ዓመት የዳይሬክተሮች ቦርድ ዓመታዊ የሥራ ዋጋ ክፍያን መወሰን፣

1.9.       እ.ኤ.አ. የ2024/2025 ሒሳብ ዓመት የዳይሬክተሮች ቦርድ ወርሃዊ የአበል ክፍያ መወሰን፣

2. የ15ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎች

2.1.      የባንኩን ካፒታል ለማሳደግ በዳይሬክተሮች ቦርድ በቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ ተወያይቶ መወሰን፣

2.2.       የባንኩን የመመስረቻ ጽሑፍ ማሻሻል፣

3. ማሳሰቢያ

3.1.     በጉባዔው መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች ተወካዮቻቸው ሥልጣን ባለው የመንግሥት አካል ተረጋግጦ የተሰጠ የውክልና ሠነድ ዋናውና ፎቶኮፒ በመያዝ ወይም በን/ሕግ አንቀጽ 377 መሠረት ጉባዔው ከመካሄዱ ከ3 የሥራ ቀናት በፊት ለገሃር በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 8ኛ ፎቅ አክሲዮንና ኢንቨስትመንት ክፍል ለዚሁ ዓላማ በማህበሩ የተዘጋጀውን የውክልና ቅጽ ሞልተው በመፈረም ተወካይ መሾምና ተወካዩም የውክልና ማስረጃውን በመያዝ የጉባዔው ተካፋይ ለመሆንና ድምጽ ለመስጠት የሚችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡ ሆኖም አንድ ባለአክሲዮን በማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ በማናቸውም ችሎታ መወከል የሚችለው አንድ ሰው ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

3.2.     የአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው ላይ ለመሳተፍ ሲመጡ ኢትዮጵያዊ ዜግነታቸውን የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድ ዋናውና ኮፒውን በመያዝ በጉባዔው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፤ እንዲሁም ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሆኑ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው የማህበሩ ባለአክሲዮኖች ትውልደ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ቀኑ ያላለፈበት መታወቂያ (ቢጫ ካርድ) ይዘው መቅረብ ያለባቸው መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

   የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

Ethiopia Secures Deal to Restructure Eurobond Notes due 2024

Ethiopia has reached agreement in principle with Ad Hoc...

US to withdraw from dozens of UN, international organisations

United States President Donald Trump has announced that he...

At least 22 Ethiopian migrants killed in ‘horrific’ road crash

At least 22 migrants have been killed and 65...

Intra-African Trade Hits $220.3 Billion, but AfCFTA Rollout Lags

Africa is being urged to speed up implementation of...

China’s Top Diplomat Tours Africa with Focus on Strategic Trade Routes

China's top diplomat began his annual New Year tour...

Abebe Aemro Selassie to Retire as Director of the African Department at the IMF

Kristalina Georgieva, Managing Director of the International Monetary Fund...

Election Board Launches Digital Voter and Candidate Registration System

The National Election Board of Ethiopia (NEBE) has launched...

Global Cooperation Is Showing Resilience in the Face of Geopolitical Headwinds

Global cooperation is proving resilient even as multilateralism continues...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img