Sunday, May 24, 2026

ለንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አክሲዮን ማኅበር ባለአክስዮኖች በሙሉ

የንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ. ባለአክሲዮኖች 12ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እና 4ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ቅዳሜ፤ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የአክስዮን ማኅበሩ ባለአክሲዮኖች በተጠቀሰው ቀንና ቦታ እንድትገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን በአክብሮት ያስተላልፋል፡፡ማኅበሩን የሚመለከቱ ዋና ዋና መረጃዎችየአክስዮን ማኅበሩ ስም ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ. የአክስዮን ማኅበሩ ዓይነት በአነስተኛ የፋይናንስ ሥራ ላይ የተሰማራ የአክስዮን ማኅበሩ የተፈረመ ዋና ገንዘብ ብር 521,537,000.00 የአክስዮን ማኅበሩ የተከፈለ ዋና ገንዘብ ብር 521,537,000.00 የአክስዮን ማኅበሩ የምዝገባ ቁጥር MT/AA/3/0026952/2006የአክስዮን ማኅበሩ ዋና መስሪያ ቤት አድራሻ አዲስ አበባ፤ ቦሌ ክ/ከ ፤ ወረዳ 03፤ የቤት ቁ.084የ12ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎችየጉባዔውን አጀንዳዎች ማፅደቅ፤አዳዲስ ባለአክሲዮኖችን መቀበል እና የአክሲዮኖችን ግዢ እና ዝውውሮች ማፅደቅ፤የዳይሬክተሮች ቦርድ ዓመታዊ ሪፖርትን ማዳመጥና ተወያይቶ ማፅደቅ፤የውጭ ኦዲተሮች ዓመታዊ ሪፖርትን ማዳመጥና ተወያይቶ ማፅደቅ፤እ.ኤ.አ የ2024/2025 በጀት ዓመት የትርፍ አደላደል እና አከፋፈል ላይ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተወያይቶ ማፅደቅ፤የጉባዔውን ቃለ ጉባኤ በንባብ ማሰማትና ማፅደቅ፤የ4ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎችየጉባዔውን አጀንዳዎች ማፅደቅ፤የማህበሩን የመመሥረቻ ፅሁፉን ማሻሻል እና ማጽደቅ፤የጉባዔውን ቃለ ጉባኤ በንባብ ማሰማትና ማፅደቅ፤ማሳሰቢያ ባለአክሲዮኖች በስብሰባው ላይ ለመገኘት ማንነታቸውን የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ፤ ብሔራዊ መታወቂያ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዞ መቅረብ አለበት፡፡ በጉባኤው ላይ መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች ስልጣን ባለው የመንግስት አካል ተረጋግጦ በተሰጠ ውክልና ወይም በንግድ ሕጉ አንቀፅ 377 መሰረት ጉባኤው ከሚካሄድበት ቀን 3 /ሶስት/ ቀናት በፊት ቦሌ መንገድ ከሩዋንዳ መገንጠያ ወደ አትላስ በሚወስደው መንገደ 300 ሜትር ርቀት በቀኝ በኩል በሚገኘው የማኅበሩ ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 4ኛ ፎቅ የማኅበሩ የአክሲዮን ክፍል ማንነታቸውን የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ፤ ብሔራዊ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በመቅረብ የውክልና መስጫ ቅፅ መሙላት ይችላሉ፡፡አንድ ባአክሲዮን በአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ በማንኛውም ችሎታ መወከል የሚችለው አንድ ሰው ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም በስራ ላይ ያሉ የአክሲዮን ማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት እና ሠራተኞች ባለአክሲዮኖችን በመወከል በብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር SBB/91/2024 አንቀፅ 20.3 መሰረት በጉባኤው ላይ መሳተፍ የማይችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡ ባለአክሲዮኖች በስልክ ቁጥር 0115 622225/0115 622668 ወይንም በ 0913340442 በመደወል ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ፡፡ የንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

Addis Ababa hosts AABS 2026 Conference for first time in Ethiopia

The future of African business education and economic transformation...

India’s Africa policy needs sustained engagement, not periodic summits

One of the persistent weaknesses of the India-Africa Forum...

Fall in Love with Impact, Not Your Organization”: The Development Sector’s Toughest Lesson

The Mastercard Foundation, a Canadian organization, celebrated its 20th...

University of Gondar, Mastercard Foundation scholars advance disability inclusion

A decade-long partnership between the University of Gondar, Queen’s...

Name: Tamiru Moges

2. Education:    Marketing Management (BA Degree) 3. Company name: B-Creative Marketing...

“Country Ownership Begins with Women’s Leadership”

In Ethiopia’s ongoing effort to strengthen its health system,...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img