ወደ ቅዱስ ገብርኤል ጠቅላላ ሆስፒታል ከ22 ጎላጉል እስከ ላሊበላ እስታዲዮም የሚያስገባው መንገድ በኮሪደር መንገድ ልማት ሥራ እየተሠራ በመሆኑ ደንበኞቻችን ወደ ሆስፒታላችን ሲመጡ እንዳይጉላሉ የሚከተሉትን አማራጮች መንገዶች በአክብሮት እንዲጠቀሙ፡-
- በቦሌ ለሚመጡ ደንበኞቻችን በኢምፔሪያል ሆቴል ወደ 24 ታክሲ ተራ አድርገው ወደ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስትያን የሚወስደው መንገድ መጠቀም፣
- በ22 ለሚመጡ ደንበኞቻችን በለም ሆቴል ወደ ኮከብ ህንፃ በሚወስደው ወደ 24 ታክሲ ተራ አድርገው ወደ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስትያን የሚወስደው መንገድ መጠቀም፣
30ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን በማክበር ላይ የምንገኘው በአገራችን የመጀመሪያ የግል ሆስፒታል የሆነው ቅዱስ ገብርኤል ጠቅላላ ሆስፒታል ደንበኞቻችን እኛን መርጣችሁ ተጠቃሚዎቻችን በመሆናችሁ እያመሰገንን በቀጣይም የተሟላ የህክምና አገልግሎት እንደምንሰጥ ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
አድራሻችን፡- ከ22 ማዞሪያ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ 500 ሜትር ገባ ብሎ
ስልክ ቁጥራችን፡ +251911124501 እና 8819
“አሁን የጤናዎ ጊዜ ነው”
ቅዱስ ገብርኤል ጠቅላላ የህክምና ሆስፒታል





