Sunday, September 28, 2025
Home Blog Page 115

NBE has cancelled the mandatory T-bond purchase

0

The National Bank of Ethiopia (NBE) has canceled a directive that required commercial banks to buy Treasury Bonds ( T-bonds) in a crucial move that could reshape Ethiopia’s financial sector.

Directive No. MFAD/TRBO/001/2022, which required banks (except the Development Bank of Ethiopia) to invest a portion of the loans borrowed and issued in government treasury bonds, was officially revoked on June 30, 2025.

The new directive, titled “Treasury Bond Procurement (Revocable) Directive No. MFAD/TRBO/002/2025”, shows that the National Bank has changed its approach to the management of money laundering and the provision of loans in the banking sector.

While the previous directive, which came into effect from 2022, aimed to spend money on government finances, it would have restricted the capital that commercial banks could access for direct loan provision

.The repeal of the directive is expected to bring greater flexibility to the activities of Ethiopian banks. With the lifting of the mandatory bond procurement requirement, banks will have greater discretionary power over their investment portfolios, and most importantly more capital to provide loans to businesses and individuals.

The central bank said that under the previous guidelines, any Treasury bonds designated for June 2025 that have not yet been purchased will apply. Banks are given notice that they are obliged to repay these purchases by July 15, 2025.

Furthermore, it was noted that any treasury bonds issued prior to the issuance of the new directive or issued under the interim decree will continue to be governed by the provisions of Directive No. MFAD/TRBO/001/2022.

ለብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ

0

እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ

ኅዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም. በተካሔደው የኩባንያው ባአለክስዮኖች 13 መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጠው የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ጥቆማ ለመቀበል የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን ሲያከናውን ቆይቶ አሁን ጥቆማዎች ለመቀበል ተዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም የኩባንያው ባለአክስዮኖች ለድርጅታችን ሁለንተናዊ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ይችላሉ ብለው የሚያምኑባቸውን ብቁ እጩዎችን ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ጥቆማዎቹን እንዲያከናውኑ በአክብሮት ይጋብዛል፡፡

ተጠቋሚ እጩዎች ማሟላት ያለባቸው መስፈርት፡

  1. የብርሃን  ኢንሹራንስ አ.ማ. ባለአክስዮን መሆን አለባቸው፡፡
  2. እድሜያቸው  ቢያንስ 30 ዓመት እና ከዛ በላይ መሆን አለበት፡፡
  3. እጩ ተጠቋሚዎቹ ቢመረጡ የኩባንያው የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆነው ለመሥራት ፈቃደኛ ሊሆኑ ይገባል፡፡
  4. ቢያንስ 75 ከመቶ የሚሆኑት የቦርድ አባላት ከታወቀ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ደረጃ  ሊኖራቸው የሚገባ ሲሆን  ቀሪዎቹ ደግሞ ቢያንስ የሁለተኛ ደረጃ ወይም የሱን ተመጣጣኝ የሆነ ትምህርታቸውን  ያጠናቀቁ መሆን አለባቸው፡፡
  5. እጩ ተጠቋሚዎቹ በቢዝነስ ማኔጅመንት ፣ በኢንሹራንስ ሥራ በፋይናንስ፣ በአካውንቲንግ ፣ በሕግ ፣ በኦዲቲንግ ፣ በኢኮኖሚክስ ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኢንቨስትመንት ማኔጅመንት ፣ የትምህርት መስክ የተመረቁ ፣ በንግድ ሥራ አመራር በተለይ በኢንሹራንስ የሥራ ዘርፍ ልምድ ያላቸው እና የጾታ ስብጥራቸውም ተመጣጣኝ ቢሆን ይመረጣል፡፡
  6. በብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. ውስጥ በቦርድ አባልነት ቢያንስ ለስድስት ተከታታይ ዓመታት (ለሁለት የሥራ ዘመን/ተርም/ በቦርድ አባልነት ያገለገሉ ከሆነ ፣ ከቦርድ አባልነት ከለቀቁ ስድስት ዓመት የሞላቸው መሆን አለባቸው፡፡
  7. እጩ ተጠቋሚዎች የኩባንያው የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ አባላት መሆን የለባቸውም ፡፡
  8. ሀቀኛ ፣ ታማኝ ፣ ጠንቃቃና መልካም ስነምግባር እና መልካም ዝና ያላቸው፣ በኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ ከኢትዮጵያ ውጭ ዕምነት በማጉዳል ፣ በማጭበርበር  በወንጀል ተከሰው  ያልተቀጡና/ጥፋተኛ ያልተባሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ተጠቋሚዎቹ የብርሃን ኢንሹራንስ ፣ ሆነ የሌሎች ኢንሹራንስ ኩባንያዎች  ተቀጣሪ ሠራተኛ መሆን የሌለባቸው ሲሆን፣ በሌሎች መድን ሰጭ ተቋማትም ሆነ የፋይናንስ ተቋማት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆነው እየሠሩ መሆን የለበትም፡፡
  10. ተጠቋሚዎቹ እራሳቸው ወይም ዳይሬክተር ወይም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በሚመሩት ድርጅት ላይ የመክሰር ክስ ያልቀረበበት ወይም የመክሰር ውሳኔ  ያልተሰጠበት መሆን አለበት፡፡
  11. ተጠቋሚዎቹ ራሳቸው ወይም ዳይሬክተር ወይም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው የሚሰሩበት ድርጅት የባንክ ወይም ማንኛውንም ብድር ባለመክፈል ምክንያት ንብረታቸው በሐራጅ ያልተሸጠ፤ ተከሰው ያልተፈረደባቸው፤ ከአበዳሪ ተቋማት የወሰዱትን ገንዘብ ባለመክፈላቸው ብድሩ ወደ ጤናማ ያልሆነ ብድር የብድር ደረጃ ያልዞረባቸው ወይም ያልገባባቸው መሆን አለበት፡፡
  12. ተጠቋሚዎቹ ሥልጣን ላለው ተቆጣጣሪ አካል መስጠት ያለባቸውን መረጃ በመደበቅ& ሀሰተኛ መረጃ በመስጠት& ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት ባለማሟላት ምክንያት የእርምት እርምጃ የተወሰደባቸው መሆኑን የሚያሳይ ሪኮርድ የሌለባቸው መሆን አለበት፡፡
  13.  ተጠቋሚዎቹ በቂ ስንቅ/ገንዘብ/ ሳይኖር ቼክ በመስጠት ምክንያት ሒሳባቸው ያልተዘጋባቸው/ያልተስተካከለ/ እንዲሁም ታክስ እና ግብር ባለመክፈል ተከሰው ጥፋተኛ ያልተባሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  14. በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በወጡ መመሪያዎች ላይ የተጠቀሱ እና ሌሎች መመዘኛዎችን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን  መስፈርት የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች  መጠቆም የምትፈልጉ ባለአክስዮኖች  ለጥቆማ የተዘጋጀውን ቅጽ/ፎርም/ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በብርሃን  ኢንሹራንስ  አ.ማ. ድረ-ገጽ http://www.berhaninsurancesc.com ወይም የኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት በሚገኝበት ወሎ ሰፈር ጋራድ ሲቲ ሴንተር  ሕንጻ  7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1 ወይንም በሁሉም የኩባንያው ቅርንጫፎች በግንባር በመቅረብ ለጥቆማ የተዘጋጀዉን ቅጽ መዉሰድ የምትችሉ መሆኑን አስመራጭ ኮሚቴው ያሳዉቃል፡፡

ባለአክሲዮኖች የሞሉትን ቅጽ በብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ ዋና መ/ቤት 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1 በግንባር በመቅረብ መስጠት ወይም በኩባንያው የፓ.ሣ.ቁጥር 9266 ላይ አድራሻውን ለብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ በማድረግ በመላክ ወይም በኩባንያው ኢሜል BICboardnomination@berhaninsurancesc.com ሰነዱ ተሞልቶ በባለአክስዮኑ ከተፈረመ በኋላ ስካን በማድረግ ወይም ፎቶ በማንሳት በቴሌግራም ቁጥር 0997-25 99 82  አያይዘዉ መላክ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114-67 44 46/23 እና 0997-25 99 82 በመደወል ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ከመስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11 ሰዓት በኃላ  የሚቀርቡ ጥቆማዎችን የማይቀበል መሆኑን ኮሚቴዉ ያሳስባል፡፡

የብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ

Tender Notice

0

DATE: 25 June 2025

The Office of the United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR), Representation Office in Ethiopia, Addis Ababa, invites qualified and registered Contractors / Suppliers to participate in the following tender:

  SN  TENDER SUBJECT  CLOSING DATE
    1                      TENDER REFERENCE NO: RFQ/HCR/AA/2025/011   For Supply and delivery Sanitary Pads to UNHCR operations in Ethiopia.        03 July 2025: 23:59 Hrs. (Ethiopian Time)

Details for Tender Ref: RFQ/HCR/AA/2025/011 should be requested via email only by sending your request to ETHADSMS@unhcr.org clearly indicating the reference number in the subject line.

Submission of bids must also be made through ETHADSMS@unhcr.org.

Tender documents will be available from Wednesday, 25 June 2025 to Thursday, 3 July 2025 during the following working hours:

  • Monday to Thursday 09:00–12:00 and 14:00–16:00
  • Friday: 09:00–14:00

All tender submissions must comply with the requirements stated in the tender documents and must be typewritten, computer-generated, or in PDF format.

Submissions received after the deadline (tender closing date) will not be accepted.

SUPPLY MANAGEMENT SERVICES, 

ADDIS ABABA, ETHIOPIA

ለኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች በሙሉ

0

ዕጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኩባንያውን የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ እና ምርጫ በአስመራጭ ኮሚቴ አማካኝነት እንዲከናወን በደነገገው መሰረት የኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች ኅዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄዱት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ በ2018 ዓ.ም. ለሚመረጠው ቦርድ 5 አባላት ያለው የቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ መምረጣቸው ይታወሳል፡፡

በዚሁ መሰረት ኮሚቴው ዕጩ የቦርድ አባላትን ጥቆማ ከሰኔ 22 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ መስከረም 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ብቻ የሚቀበል ስለሆነ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ SIB/32/2012 እና SIB/48/2019 ላይ የተመለከቱ የሚከተሉትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ዕጩ የቦርድ አባላትን እንድትጠቁሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

  1. የኩባንያው ባለአክሲዮን የሆነ/ች
  2. ከነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የአገልግሎት ዘመናቸው ያላበቃ
  3. የኩባንያው ሰራተኛ ያልሆነ
  4. እድሜው 30 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ/ች
  5. በሌላ የፋይናንስ ተቋም የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ያልሆነ/ች
  6. የትምህርት ደረጃ፡

                ሀ) ቢያንስ 75% የሚሆኑት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው

                ለ) የቀሩት 25% ቢያንስ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ያጠናቀቁ መሆን አለባቸው፡፡

  • የእምነት ማጉደል ወይም የማጭበርበር ተግባር ያልፈጸመ/ች፤ ለፋይናንሻል ተቋማትና ለተቆጣጣሪ አካል ሀሰተኛ መረጃ ያልሰጠ/ች፣ ስነ ምግባር ደንቦችን ባለማክበር የስነ-ስርአት እርመጃ ያልተወደበት/ባት፣ በሙስና ወንጀል ተከሶ ያልተፈረደበት/ባት እና ከመምረጥ መብት ያልተገደበ/ች
  • በንግድ ስራና በንግድ ስራ አስተዳደር በተለይም በኢንሹራንስ ዘርፍ የስራ ልምድ ያለው/ያላት (ቢሆን ይመረጣል)
  • በራሱ ወይም በሚመራው ወይም ዳይሬክተር በሆነበት ድርጅት ላይ የመክሰር ክስ ያልቀረበበት/ባት ወይም የኪሳራ ውሳኔ ያልተሰጠበት/ባት
  • በኪሳራ ምክንያት ንብረቱ ለእዳ ማቻቻያ ያልተወሰደበት/ባት
  • በታክስ ማጭበርበር ወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ ያልተባለ/ች
  • የሚመራው/የምትመራው ወይም ዳይሬክተር የሆነበት/የሆነችበት ድርጅት ከገንዘብ ተቋማት የተበደረውን ገንዘብ ባለመክፈሉ ብድሩ ወደ ጤናማ ያልሆነ የብድር ደረጃ ያልዞረበት/ባት
  • የባንክ ብድር ባለመክፈሉ/ሏ ምክንያት ንብረቱ/ቷ በሀራጅ ያልተሸጠ
  • ሌሎች በመመሪያዎች የተገለጹ መስፈርቶችን የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

የእጩ አባላት ተጠቋሚዎች ብዛት 18 ሲሆን ከእነዘህ መካከል 1/3ኛው ማለትም 6 እጩዎች በኩባንያው ውስጥ ያላቸው የአክሲዮን ይዞታ ከ2% በታች በሆኑ ወይም ተጽእኖ ፈጣሪ ባልሆኑ ባለአክሲዮኖች የሚጠቆሙና የሚመረጡ ሲሆን ቀሪዎቹ 12ቱ ደግሞ በሁሉም ባለአክሲዮኖች የሚጠቆሙና የሚመረጡ ይሆናሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡-

በአግባቡ የተሞላውን የጥቆማ ቅጽ በቀጥታ ዋና መ/ቤት ማድረስ፣ ወይም በመ/ሳ/ቁ 12753 አዲስ አበባ ወይም በፋክስ ቁጥር 011-6-626706 ወይም በኢ-ሜይል nisco@nyalainsurance.com ወይም nisco@ethionet.et በተሰጠው የጊዜ ገደብ መላክ ይቻላል፡፡

የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ