Wednesday, December 10, 2025

ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር

ጨረታ ቁጥር፡- LT/HT/HO/01/2023

የጨረታ ማስታወቂያ

ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር የኩባንያው መዋቅራዊ አደረጃጀት፣የደመወዝ ስኬልና ካሪየር ዴቨሎፕመንት ጥናት እና የማማከር አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከየካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መጋቢት 19 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡00 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከ7፡30 -10፡00 ድረስ “ሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ” ደብረዘይት መንገድ ጠብመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት ከበእምነት ምግብ ቤት ጎን በሚገኘው ቤተሳይዳ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306 በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ በመክፈል እና ከተጠየቀው የአገልግሎት ግዥ ጋር ተያያዥነት ያለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ክሊራንስ ሰርተፍኬት፣ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የሚያቀርቡት፡-
አንድ ዋና /Original/ የጨረታ ሰነድ ለብቻው በሰም በታሸገ ፖስታ፤
አንድ ቅጂ /Copy/ የጨረታ ሰነድ ለብቻው በሰም በታሸገ ፖስታ እንዲሁም፣
ሁሉም (ዋናው ና ቅጂዉ) በአንድ ላይ በትልቅ ፖስታ ውስጥ ተካቶ በሰም የታሸገ መሆን አለበት፡፡
በዋናውና በቅጂው መካከል ልዩነት ቢፈጠር ዋናው ተቀባይነት ይኖረዋል፤ ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም፤ የተሰረዘ ሰነድ በፊርማ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
ተጫራቾች የኩባንያው መዋቅራዊ አደረጃጀት፣የደመወዝ ስኬልና ካሪየር ዴቨሎፕመንት ጥናት እና የማማከር አገልግሎት የሚያቀርቡበትን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ለእያንዳንዱ ሎት) ብር 20,000.00 /ሃያ ሺ ብር/ በባንክ ክፍያ ማዘዣ /C.P.O/ ለሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ቀን እስከ መጋቢት 19 ቀን 2015 ዓ.ም፣ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 306 ሲሆን፣ የጨረታው መክፈቻ ቀን መጋቢት 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 303 የሚከፈት ይሆናል::
ከላይ የተገለጸውን መመሪያ ባልተከተሉ ተጫራቾች ላይ ወዲያውኑ ጨረታው የሚሠረዝ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0114-653711 ፋክስ ቁጥር 0114-663649 መጠቀም ይችላሉ፡፡
ህዳሴ ቴሌኮም አ.ማ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ሕዳሴ ቴሌኮም
አክሲዮን ማህበር

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

TECNO’s AFCON-Ready AI Features Reflect a New Era in Mobile Sports Viewing

#Advertorial TECNO, official CAF global partner, introduces four intelligent tools...

Instant Payments, Big Data & High Availability: Why Banks in Ethiopia Need a Robust Data Backbone

By Demos Kyriacou Instant payments, big data and high availability...

Notice of Meeting

To All Shareholders of Shabelle Bank S.C Shabelle Bank Share...

Invitation to Bid for

Long Term Agreement for 24+24 months for Procurement of...

Invitation to Bid for

Long Term Agreement for 24+24 months for Procurement of...

UNHCR Representation in Ethiopia

Tel:+251 11 6612822          P. O. Box 1076                                                               ...

Notice of Meeting

To All Shareholders of Shabelle Bank S.C Shabelle Bank Share...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img