The Ethiopian Deposit Insurance Fund (EDIF) has reported strong financial performance for the first half of the 2025/26 fiscal year, generating 1.23 billion birr in revenue. This brings the Fund’s total accumulated revenue since its inception to 2.56 billion birr.
The half-year revenue was largely driven by returns on investments in treasury bills and Mudarabah savings, a profit-sharing instrument used in interest-free banking. EDIF’s total investment portfolio has experienced significant growth, increasing by 128 percent in just six months to reach 19.8 billion birr. Most of this investment, 18 billion birr, is in treasury bills, with 1.7 billion birr allocated to Mudarabah arrangements.
The Fund also surpassed its target for premium collections from member financial institutions. In the six months ending December 2025, it collected over 3.7 billion birr in premiums, a 31 percent year-on-year increase. Cumulative premium income has now reached nearly 18 billion birr.
Of the total premiums, 16.2 billion birr came from conventional banking, while 1.6 billion birr was sourced from interest-free banking operations. A breakdown by institution reveals that private banks contributed 8.97 billion birr, with the state-owned Commercial Bank of Ethiopia alone accounting for 8.6 billion birr of the total premium income.
Established in 2023 to protect depositors and promote stability in the financial system, EDIF’s latest figures highlight its rapidly growing financial base and investment activity, according to experts.
EDIF reports massive half-year revenue of 1.23 billion birr
ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) የፀደይ ባንክ ፕሬዝዳንት ለመሆን ከስምምነት መድረሳቸው ተገለጸ
የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር)፣ በቅርቡ የፕሬዝዳንት ለውጥ ባደረገው ፀደይ ባንክ ውስጥ አቶ መኮንን የለውምወሰንን ተክተው ለመሥራት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው ካፒታል ጋዜጣ ከምንጮቹ ተሰምቷል።
ዮሐንስ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥነትና ዋና ኢኮኖሚስት እንዲሁም ደግሞ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንትነት ያካበቱትን ሰፊ ልምድ ይዘው ከመስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ባንክን ሲመሩ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን ግን ወደ ፀደይ ባንክ ለመዘዋወር መወሰናቸው ታውቋል።
ይህንን ተከትሎም አማራ ባንክ ባዶ የሆነውን የዋና ሥራ አስፈጻሚ ቦታ ለመሙላት ብቁ የሆኑ አመራሮችን ለማግኘት ፍለጋ ላይ መሆኑን የውስጥ የካፒታል ምንጮች ጠቁመዋል።
የቀድሞው አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም ወደ ባንክነት በመሸጋገር ፀደይ ባንክ ተብሎ ከተሰየመ በኋላ፣ ባንኩን በፕሬዝዳንትነት ሲመሩ የቆዩት አቶ መኮንን የለውምወሰን በምን ምክንያት ኃላፊነታቸውን እንደለቀቁ በይፋ አልተገለጸም።
አቶ መኮንን ስራቸውን መልቀቃቸውን ተከትሎ፣ በአማራ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረሰ ኃይሉ የሚመራው የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ወ/ሮ የሺእመቤት ተፈራን በተጠባባቂ ፕሬዝዳንትነት መመደቡ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ባንኩ አሁን ካለበት ከባድ የፋይናንስ ሁኔታ አንጻር ዶ/ር ዮሐንስን በቋሚነት ለመሾም ስምምነት ላይ መደረሱ ተመልክቷል።
ፀደይ ባንክ በቅርቡ ይፋ ባደረገው የ2017 የሒሳብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት መሠረት፣ 2.13 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ከፍተኛ ኪሳራ ማጋጠሙን አስታውቋል።
ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ ክፍተት ባጋጠመበት ወቅት ዶ/ር ዮሐንስ ወደ አመራርነት መምጣታቸው፣ ባንኩን ከኪሳራ ለማውጣትና ወደ ትርፋማነት ለመመለስ ካለው ከፍተኛ ተስፋ የመነጨ እንደሆነ ይገመታል።
1Win Ghana Review 2026 – Is 1win legal in Ghana? Bets, Registration and Bonuses
1Win in Ghana: a Reliable Choice for Betting and Online Casinos
The bookmaker 1Win drew attention to the promising betting and gambling market in Ghana, which will provide its services to players from this beautiful country. The 1win ghana platform is adapted to local conditions: it supports convenient replenishment methods, operates in the local time zone and takes into account the interests of Ghanaian fans. How legitimate is this platform and does it have the right to operate in this country? In this 1win review, you will find out on what basis the 1Win operator operates and what it offers to its customers.
1Win’s Legal Status in Ghana
New customers may not worry about the security of their funds. 1win gh operates under an international license issued by the Curaçao Gambling Authority (license №. OGL/2024/587/0621). The 1Win NV operator company is registered in the territory of Curacao under the number 147039. This license allows the platform to legally provide online betting and casino services to residents of countries where national regulations do not prohibit the use of foreign licensed operators, including Ghana. The platform adheres to international security standards: all data is transmitted over an encrypted connection (SSL), and financial transactions pass through verified payment systems. This makes 1win online a safe option for users who value privacy and reliability.
How to Start Betting on 1Win Bet Ghana
The process of placing a bet on 1win bet ghana is intuitive even for beginners. It takes a few minutes and consists of four consecutive steps:
- After logging into the account (via 1win login ghana), the user gets to the main page. In the top menu, select the “Sports” category. Both pre-match events and live broadcasts are available there.
- The catalog contains dozens of sports. It is enough to choose a discipline of interest – for example, football or tennis – and find a specific event. A coefficient is indicated next to each outcome. Clicking on it adds a selection to the coupon.
- The desired amount is entered in the opened coupon. The system automatically calculates the potential winnings based on the current coefficient. The minimum bet starts from 5 GHS.
- Before the final confirmation, all the details are displayed: the event, the outcome, the coefficient, the amount and the possible winnings. After clicking the “Place a bet” button, the bet is activated, and its status can be tracked in the “My bets” section.
Sports Disciplines on 1Win Bet
The 1win bet platform covers more than 40 sports, making it one of the most versatile in the region. Special attention is paid to disciplines that are popular in Ghana.
- Football. The platform offers the most comprehensive coverage of football events around the world, from the English Premier League and Champions League to local tournaments. Bets are available not only on the outcome of the match, but also on totals, handicaps, statistics (corners, cards) and many other markets. The depth of the line allows you to place bets even on such specific events as, for example, the number of offsides or the time of the first goal;
- Tennis. Fans of this sport can bet on major Grand Slam tournaments, ATP and WTA tours. The painting contains both the main outcomes for the winner of the match, as well as special markets, for example, for the score on sets, the total number of games or total aces. Dynamic live odds follow every draw on the court;
- Cricket. Given the growing popularity of this game, 1win bet offers an extensive line-up for international level matches, including ICC-sponsored tournaments, T20 leagues such as the IPL, and test matches. Users can bet not only on the winner, but also on the best scorer of the inning, total runs, as well as on the outcomes of individual overs in live mode;
- Esports. The platform is actively developing this area by offering bets on Dota 2, Counter-Strike 2, League of Legends, and Valorant competitions. You can bet on the winner of a match or tournament, as well as on various events within the game, such as the map, the first shelter, and the total number of kills. The odds are updated in real time, following the intense course of the esports battles;
- Other sports: Also in the line there are basketball (NBA, Euroleague) with a painting on quarters and player statistics, boxing and MMA with predictions on the winning method and round, rugby, athletics, and even more niche sports such as table tennis or darts, which makes 1win a universal playground for sports fans.
Advantages of Using 1Win in Ghana
The 1win ghana platform stands out from the competition due to a number of key advantages:
- Support for the local currency – Ghanaian Sedi (GHS) – for all deposits and withdrawals;
- Integration with popular payment systems: MTN Mobile Money, Vodafone Cash, AirtelTigo Money, as well as Visa and Mastercard bank cards;
- Quick registration without mandatory verification at the start;
- Welcome bonus up to 500% on the first four deposits;
- Round-the-clock support in English via chat and Telegram;
- Mobile version and Android app with full functionality;
- Live broadcasts of thousands of events at no extra cost.
Conclusions
The 1win review for the Ghanaian audience shows that the platform combines international reliability and local adaptation. It is legal, safe and easy to use. With a wide line, competitive odds, and support for local payment methods, 1win bet ghana is emerging as one of the top picks for gamblers in Ghana in 2026.
በአንድ ሳምንት ልዩነት የዶላር ዋጋ ጭማሪ አሳየ፤ ከፍተኛው መግዣ 155.05 ብር ደረሰ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ የታየውን የዋጋ መናር ለመቆጣጠር እየወሰደ በሚገኘዉ እርምጃ፣ ዛሬ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም. በባንኮች በኩል የሚሸጠው የዶላር ዋጋ 155.05 ብር መድረሱ ታውቋል። ይህ እርምጃ የመጣው በጥቁር ገበያ የዶላር ዋጋ እስከ 190 ብር አሻቅቦ በነበረበት ወቅት ነው።
የዶላር ፍላጎቱ ድንገት የጨመረው በቻይና አዲስ ዓመት ምክንያት ነው። የካቲት ወር ላይ በቻይና ፋብሪካዎችና ወደቦች ሥራ ስለሚያቆሙ፣ ኢትዮጵያውያን አስመጪዎች እስከ ሚያዝያና ግንቦት የሚበቃቸውን ዕቃ አሁኑኑ ለማዘዝ ዶላር ፍለጋ ወደ ገበያው ጎርፈዋል። ይህ ግፊት በጥቁር ገበያው ላይ ትልቅ የዋጋ ንረት ፈጥሮ ነበር።
ይህንን የፍላጎት ግፊት ለመቀነስ ባንኩ ባለፈው ሳምንት (ጥር 19) ሪከርድ የሆነ የ500 ሚሊዮን ዶላር ልዩ ጨረታ በማካሄድ ባንኮች የአስመጪዎችን ፍላጎት እንዲያሟሉ አድርጓል።
በሌላ በኩል ደግሞ ንኮች የብድር ሰነድ (LC) ሲከፍቱ የጉምሩክ ኮሚሽንን የዋጋ መረጃ እንዲጠቀሙ ታዘዋል። ይህም አስመጪዎች ዕቃዎችን ከትክክለኛ ዋጋቸው በታች በማስመዝገብ በሕገ-ወጥ መንገድ ዶላር እንዳያወጡ ይከለክላል።
ዛሬ ማክሰኞ ጥር 26፤2018 ዓ.ም. በተካሄደው 17ኛው ዙር ጨረታ፣ ባንኩ 70 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ መቅረብ ይታወቃል። በዛሬዉ ጨረታው የታየው የ155.05 ብር ተመን ከባለፈው ሳምንት የ23 ሳንቲም ጭማሪ አሳይቷል።
በዚህ ጨረታ በባንኮች በኩል የቀረበው የፍላጎት መጠን 127.25 ሚሊዮን ዶላር በመሆኑ፣ አቅርቦቱና ፍላጎቱ ባለመመጣጠኑ ምክንያት በባንኮች መካከል ከፍተኛ ፉክክር ተፈጥሯል።
በዚህም ምክንያት በጨረታው ከተሳተፉ 19 ባንኮች መካከል ዶላር ማግኘት የቻሉት 8 ባንኮች ብቻ ሲሆኑ በጨረታው የቀረበው ዝቅተኛው የመግዣ ዋጋ ደግሞ 154.8141 ብር ሆኖ ተመዝግቧል።
የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ ብሔራዊ ባንክ ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ወደ 890 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ ማቅረቡ በጥቁር ገበያና በባንክ መካከል ያለውን ልዩነት እያጠበበው ይሄዳል። የዛሬው ጨረታ ዋጋ መጨመርም፣ ገበያው ወደ ትክክለኛ የዋጋ ግኝት እየሄደ መሆኑን ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ አለምአቀፍ የገንዘብ ድርጅት ( አይኤምኤፍ) ከሰሞኑ ባወጣዉ ሪፖርት በባንኮች እና በትይዩ ገበያ (ጥቁር ገበያ) መካከል ያለው የዋጋ ልዩነት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ወደ 13 በመቶ ከፍ ብሏል።
በዚህም ከመስከረም እስከ ጥቅምት አጋማሽ ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በይፋዊው የባንክ ተመን እና በጥቁር ገበያው መካከል ያለው ልዩነት ከ10 በመቶ በታች ወርዶ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን ልዩነቱ በድጋሚ እያገረሸ መምጣቱን ተመላክቷል።
ለዚህም እንደ ዋና ምክንያት የተቀመጠው፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ መጠን ያለው የውጭ ምንዛሬን ከጨረታ ውጭ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሸጡ ነዉ ያለዉ ድርጅቱ ይህም የምንዛሬ ተመኑ በገበያ ውስጥ ያለውን ትክክለኛ የፍላጎት እና የአቅርቦት ሁኔታ እንዳያንጸባርቅ አድርጎታል።
በተጨማሪም ብሔራዊ ባንክ በሚያካሂደው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ላይ ባንኮች ሊያገኙ የሚችሉት ድርሻ ላይ ገደብ መቀመጡ፣ ባንኮች ያላቸውን የምንዛሬ ፍላጎት በነፃነት እንዳያሟሉ እና ትክክለኛ የዋጋ ግኝት እንዳይኖር እንቅፋት መሆኑን አይኤምኤፍ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በበኩሉ ገበያ መር የምንዛሬ ሥርዓት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ፣ እንዲህ ያሉ ጨረታዎችን ማካሄዱ የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለመቅረፍና ለንግድ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረትን ለመፍታት ያለመ እንደሆነ ገልጿል። ባንኩ በቀጣይም በተያዘለት መርሃ ግብር መሠረት የውጭ ምንዛሬ ሽያጩን እንደሚቀጥል አስታውቋል።
በኢያሱ ዘካሪያስ


