Friday, September 18, 2026

ሲቪል ማኅበራት ያላቸውን ሀብት አስመዝግበው እንዲልኩ ቀነ ገደብ ተሰጠ

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው ባለሥልጣን፣ በሲቪል ማኅበራት ዘርፍ ለሚንቀሳቀሱ 100 ተቋማት የንብረት ምዝገባ እንዲያካሂዱ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈ። ከእነዚህም መካከል 70 የሚሆኑት የውጭ ድርጅቶች ይገኙበታል። ድርጅቶቹ ንብረታቸውን መዝግበው እንዲልኩ የተሰጠው ቀነ ገደብ እስከ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ነው።

ባለሥልጣኑ ለድርጅቶቹ በላከው ደብዳቤ ላይ እንዳስረዳው፣ የንብረት ምዝገባው የሲቪል ማኅበራት በሕግ የተሰጣቸውን የንብረት ባለቤትነት መብት ሳይነካ፣ የሕዝብ ሀብት አጠቃቀም ማረጋገጫ እና  የዘርፉን አጠቃላይ መረጃ ማጠናቀር የሚሉት ዓላማዎችን ለማሳካት ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።

በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሰረት፣ በሕዝብ ስም የተሰበሰበው ሀብት ለታለመለት የሕዝብ ዓላማ መዋሉን የማረጋገጥ ግዴታ በባለሥልጣኑ ላይ የሚጣል ሲሆን፣ ይህንን ግዴታ ለመወጣት የንብረት ምዝገባው ወሳኝ መሆኑን አስረድቷል።

በአገር ደረጃ በሲቪል ማኅበረሰብ ዘርፍ ስር ምን ያህል የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት እንዳለ ጥቅል መረጃ ለመያዝ፣ ለመሰብሰብና ለማጠናቀር የምዝገባው ሂደት እንደሚያስፈልግ ተገልጿል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

VACANCY ANNOUNCEMENT

Toptable Trading PLC invites qualified, dynamic, and highly motivated...

Ethiopian cargo partners with CargoAi to launch real-time digital booking

Ethiopian Cargo and Logistics Services has announced a strategic...

Ethiopia’s National Emergency Medical Team Earns Historic WHO Classification

The World Health Organization (WHO) has successfully verified the...

Ethiopian Airlines dominates as Africa’s largest carrier with 2.1 million seats in September 2026

Total scheduled airline capacity across Africa reached 25.8 million...

Ethiopia, Kenya finalize preparations to scale up cross-border power trade by December 2026

Ethiopia is finalizing preparations to double its electricity supply...

Ethiopia records 824% remittance growth over the decade, accounting for 5% of national GDP

Ethiopia has rapidly ascended to become Africa’s fourth-largest remittance...

Ethiopia Rejects Commercial Buyback Offer for Looted 18th-Century Royal Gospel

The Ethiopian Heritage Authority has confirmed to Capital that...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img