Saturday, April 11, 2026

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የጉምሩክ ቀረጥ ቅናሽን በይፋ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና አባል ከሆኑ 24 አገራት ጋር የጉምሩክ ቀረጥ ቅናሽን በይፋ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሯን ገልጻለች። ይህ እርምጃ አህጉራዊ የኢኮኖሚ ውህደትን በማጠናከር ረገድ ወሳኝ ምዕራፍ ተደርጎ ተወስዷል።

የጉምሩክ ቀረጥ ቅናሹ ሥራ ላይ የዋለው በሐምሌ 14 ቀን 2025 ዓ.ም. በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ላይ በታተመው ደንብ መሠረት ሲሆን ዓላማውም ከአፍሪካ አጋር አገራት ጋር በሚደረጉ የንግድ ልውውጦች ላይ ከ90% በላይ የሚሆኑ ሸቀጦች ላይ ያለውን የጉምሩክ ቀረጥ ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት እንደሆነ ይታወቃል ።

የግምሩክ ኮሚሽን በቅርቡ ባስተላለፈው ሰርኩላር ደብዳቤ፣ የቀረጥ ቅናሹ የሚመለከተው ብሔራዊ መስፈርቶቻቸውን በማሟላት ለንግድ ቀጣናው ሴክሬታሪያት የንግድ ሃሳቦችን ያቀረቡትን 24 አገራት መሆኑን አሳውቋል። ከእነዚህም መካከል አልጀሪያ፣ ግብፅ፣ ጋና፣ ኬንያ፣ ሞሮኮ እና ሌሎችም ይገኙበታል።

መንግሥት ይህን ማበረታቻ ተግባራዊ ያደረገው ስምምነቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆ ከሁለት ዓመት ገደማ በፊት በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ላይ ይሁንታ ካገኘ በኋላ ነው።

መስከረም ወር 2018 መጨረሻ ላይ በይፋ ሥራ የጀመረው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣ ፤ 55 የአፍሪካ አገራትን በአንድ ወጥ ገበያ ሥር ለማዋሃድ ያለመ ነዉ። ይህ ቀጠና 1.4 ቢሊዮን ሕዝብን እና 3.4 ትሪሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚሆን ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርትን እንደሚያጠቃልል ተመላክቷል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

Mastercard expands footprint through dual strategic partnerships

Mastercard has announced a dual-layered strategic partnership with StarPay...

#Sponsored በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ፣ ብሔራዊ ባንክ የአገልግሎት ገንዘብ ላይ ተጽዕኖ

በ2026 ዲጂታል ክፍያ በኢትዮጵያ ለማንኛውም ንግድ ጠቃሚ ነው። ኩባንያዎች...

Djibouti votes in high-stakes presidential election

Citizens of Djibouti headed to the polls on Friday...

Wegagen Bank partners with IFC on $10 million trade finance guarantee

Wegagen Bank has signed a strategic partnership with the...

Djibouti presidential campaign concludes peacefully ahead of Friday vote

This morning, the Campaign Director for the Union for...

Incumbent President Ismail Omar Guelleh concludes campaign with grand rally in Djibouti City

Incumbent President and presidential candidate Ismail Omar Guelleh held...

EDR deploys Gondola Wagons to ease fuel shortage-driven cargo backlog

The Ethio-Djibouti Railway (EDR), a bilateral venture owned by...

Djibouti’s largest port facility reports sufficient cargo handling capacity

Despite a growing number of cargo vessels being rerouted...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img