Monday, March 2, 2026

የአፍሪካ ኅብረት ዕዳን ለመቋቋም “አዲስ የፋይናንስ ስምምነት” እና ፍትሐዊ የክፍያ ሁኔታዎችን ጠየቀ

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ አህጉሪቱ ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት “ፍትህ እንጂ ልመና አትጠይቅም” በማለት፣ G20 የዓለምን የፋይናንስ መዋቅር ስር ነቀል ለውጥ እንዲያደርግ ጠንካራ ጥሪ አቀረቡ።

የአፍሪካ ሕዝብ ዕዳ 1.8 ትሪሊዮን ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ በ2024 ብቻ ከ70 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለዕዳ አገልግሎት ተከፍሏል። ይህ ከፍተኛ ክፍያ የካፒታል ወጪያችን ከሌሎች አገሮች በሁለት እጥፍ በላይ በመሆኑ የሚጣለው “በልማት ላይ የሚፈጠረዉ የግብር ስወራ” ነፀብራቅ እንደሆነ ሊቀመንበሩ አስታውቀዋል።

በዚህ አድልዎ ምክንያት 57 በመቶ የሚሆነው የአፍሪካ ህዝብ ለሰብአዊ ልማት ከሚውለው የማህበራዊ ወጪ በላይ ለዕዳ አገልግሎት በሚከፈልባቸው አገሮች ውስጥ ይኖራል።

የአፍሪካ ኅብረት፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነቱን ለመገንባት እና በሥርዓቱ ውስጥ ያለውን አድልዎ ለመጋፈጥ፣ G20 “አዲስ የፋይናንስ ስምምነት” እንዲመሠርት ጠይቋል።

በተጨማሪም አፍሪካ የፋይናንስ ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር የዕዳ ቁጥጥር ዘዴ እና የብድር ደረጃ አሰጣጥ ኤጀንሲን የመሰሉ የራሷን ተነሳሽነቶች በማዘጋጀት ላይ መሆኗን አስታውቀው፣ ዉይይቱ”ስለ ክብር፣ ልማት እና ዕጣ ፈንታ” በመሆኑ አፍሪካ “እኩል አጋር” ሆና ቦታዋን የምትመልስበት ነው በማለት አጽንኦት ሰጥተዋል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

The Napkin Curve and the Limits of Economic Policy

Few images in modern economics are as simple—or as...

GERD: Africa’s energy Project of the Year

The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) has reached a...

Yohannes Names Backroom Staff Following National Team Reappointment

Yohannes Sahle, who was recently reinstated as the head...

No More Midnight Transactions: Ethiopia Steps Into the Light

I remember sitting in my office in 2019 with...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img