Tuesday, December 23, 2025

ምክር ቤቱ ከ55 ዓመታት በኋላ የተሻሻለውን የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን አዋጅ አጸደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ ለግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል ሲሰራበት የቆየውንና ኋላ ቀር የሆነውን የእፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን አዋጅ የሚያሻሽል አዲስ ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።

ይህ አዲስ የጸደቀው አዋጅ ቁጥር 1400/2018 ሆኖ የሚመዘገብ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም የሥነ ሕይወት ዕፅዋት ብልሽትንና ብክነትን መከላከል እንዲሁም ዘመናዊ የተባይ መከላከልና መቆጣጠር ሥርዓትን መዘርጋት ነው።

የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን አዋጅ ከ55 ዓመታት በፊት ወደ ሥራ የገባ በመሆኑ ለወቅታዊ ቁጥጥር አመቺ ባለመሆኑ መሻሻሉ የግድ መሆኑ ተገልጿል።

በምክር ቤቱ የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን፣ በአዲሱ አዋጅ መሠረት በዕፅዋት ላይ ጉዳት ያደረሰ ማንኛውም አካል ከ1 እስከ 5 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጣ ተደንግጓል።

በተጨማሪም ተቆጣጣሪ አካላት የሕግ ጥሰት ሲፈፅሙ ወይም የጉቦ ተግባር ላይ ሲሰማሩ በቀጥታ በእስራት እንዲቀጡ መደረጉ ተገልጿል።

የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ላሌ እንደገለጹት፤ አዋጁ ደረጃውን የጠበቀ የተባይ አሰሳና ቅኝት ለማድረግ እንዲሁም ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ ይኖረዋል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

በኢትዮጵያ ደቡባዊ እና ምስራቃዊ ክፍል ለሦስተኛ ተከታታይ ጊዜ የዝናብ መክሸፍ አሳሳቢ የድርቅ አደጋ ደቀነ

በኢትዮጵያ ደቡባዊና ምሥራቃዊ አካባቢዎች እንዲሁም በጎረቤት ሶማሊያና ኬንያ የተከሰተው...

ወደ ቅዱስ ገብርኤል ጠቅላላ የህክምና  ሆስፒታል ለመግባት የመንገድ ለውጥ ስለማሳወቅ

ወደ ቅዱስ ገብርኤል ጠቅላላ ሆስፒታል ከ22 ጎላጉል እስከ ላሊበላ...

Request For Quotation

The International Rescue Committee, hereinafter referred to as “the...

Bid No. HB/012/2025

Call for Local and International Tender Hibret Bank would like...

TENDER NOTICE FOR

FREIGHT TRANSPORTATION SERVICE WITH LONG TERM AGREEMENT 1.   Description of...

EXPRESSION OF INTEREST (EoI)

External Auditor for 2025 Organizational Audit Aid for Integrated Development...

A Historical Amnesia and Diplomatic Hypocrisy of Pseudo-Peacemakers

#LettertoEditorial Dear Mr. Editor, I have noted the joint statement by...

Two DW journalists permanently suspended

Ethiopia's government has dealt a fresh setback to independent...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img