Saturday, July 18, 2026

አላይድ ጎልድ በመጪዉ ሚያዚያ ወር በኢትዮጵያ የወርቅ ምርት ሊጀምር መሆኑ ተገለጸ

የካናዳው “አላይድ ጎልድ” ኩባንያ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት በመጪው ሚያዝያ ወር ስራ እንደሚጀምር አስታወቀ። ኩባንያው ፕሮጀክቱ በ2026 ሶስተኛ ሩብ ዓመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት እንደሚሸጋገር የገለጸ ሲሆን፣ በየዓመቱ 290 ሺህ አውንስ ወርቅ ለማምረት አቅዷል።

የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፒተር ማሮን እንደገለጹት፣ ኩባንያው ለፍለጋ ስራ በየዓመቱ 8 ሚሊዮን ዶላር የመደበ ሲሆን፣ በቀጣይ አምስት ዓመታት ውስጥ የወርቅ ክምችቱን ወደ 5 ሚሊዮን አውንስ ለማሳደግ እየሰራ ይገኛል።

ማዕድን ማውጫው ከሰፈራ መንደሮች ርቆ የሚገኝ በመሆኑ ምንም ዓይነት የህዝብ ማፈናቀል ስራ እንዳልተከናወነ የጠቀሱት ስራ አስፈጻሚው፣ ድርጅታቸው የአካባቢውን ነዋሪዎች በቅድሚያ ለመቅጠር ፖሊሲ ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልጸዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኩባንያው በኢትዮጵያ ምርት ሊጀምር መሆኑን ተከትሎ የአክሲዮን ዋጋው ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ በአራት እጥፍ በማደግ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል።

አላይድ ጎልድ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ በማሊ እና በኮትዲቯር ግዙፍ የወርቅ ማዕድን ማውጫዎች እንዳሉት ይታወቃል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

Ethiopia’s largest wind power project advances following $110 million AfDB funding approval

The African Development Bank (AfDB) Group has officially approved...

NBE lifts credit cap, raises policy rate

By Muluken Yewondwossen The National Bank of Ethiopia (NBE) has...

Why this energy shock is different

The Gulf ceasefire lasted barely three weeks. After Iranian...

The partnership that will shape Ethiopia’s future

Ethiopia is currently experiencing a moment of change. Its...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img