Thursday, February 5, 2026

የአፍሪካ ኅብረት ዕዳን ለመቋቋም “አዲስ የፋይናንስ ስምምነት” እና ፍትሐዊ የክፍያ ሁኔታዎችን ጠየቀ

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ አህጉሪቱ ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት “ፍትህ እንጂ ልመና አትጠይቅም” በማለት፣ G20 የዓለምን የፋይናንስ መዋቅር ስር ነቀል ለውጥ እንዲያደርግ ጠንካራ ጥሪ አቀረቡ።

የአፍሪካ ሕዝብ ዕዳ 1.8 ትሪሊዮን ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ በ2024 ብቻ ከ70 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለዕዳ አገልግሎት ተከፍሏል። ይህ ከፍተኛ ክፍያ የካፒታል ወጪያችን ከሌሎች አገሮች በሁለት እጥፍ በላይ በመሆኑ የሚጣለው “በልማት ላይ የሚፈጠረዉ የግብር ስወራ” ነፀብራቅ እንደሆነ ሊቀመንበሩ አስታውቀዋል።

በዚህ አድልዎ ምክንያት 57 በመቶ የሚሆነው የአፍሪካ ህዝብ ለሰብአዊ ልማት ከሚውለው የማህበራዊ ወጪ በላይ ለዕዳ አገልግሎት በሚከፈልባቸው አገሮች ውስጥ ይኖራል።

የአፍሪካ ኅብረት፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነቱን ለመገንባት እና በሥርዓቱ ውስጥ ያለውን አድልዎ ለመጋፈጥ፣ G20 “አዲስ የፋይናንስ ስምምነት” እንዲመሠርት ጠይቋል።

በተጨማሪም አፍሪካ የፋይናንስ ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር የዕዳ ቁጥጥር ዘዴ እና የብድር ደረጃ አሰጣጥ ኤጀንሲን የመሰሉ የራሷን ተነሳሽነቶች በማዘጋጀት ላይ መሆኗን አስታውቀው፣ ዉይይቱ”ስለ ክብር፣ ልማት እና ዕጣ ፈንታ” በመሆኑ አፍሪካ “እኩል አጋር” ሆና ቦታዋን የምትመልስበት ነው በማለት አጽንኦት ሰጥተዋል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) የፀደይ ባንክ ፕሬዝዳንት ለመሆን ከስምምነት መድረሳቸው ተገለጸ

የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ዮሐንስ...

በአንድ ሳምንት ልዩነት የዶላር ዋጋ ጭማሪ አሳየ፤ ከፍተኛው መግዣ 155.05 ብር ደረሰ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ የታየውን...

መንግሥት በነዳጅ ላይ ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ እስከ መጪው የካቲት ወር ሙሉ በሙሉ ሊያነሳ ነው

መንግሥት ላለፉት አራት ዓመታት በነዳጅ ምርቶች ላይ ሲያደርግ የነበረውን...

Six African cities take stock of fiscal reforms in drive toward sustainable urban finance

City leaders and finance officials from across the continent...

KOICA strengthens WFP’s efforts to prevent malnutrition in Ethiopia

The United Nations World Food Programme (WFP) has welcomed a...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img