Thursday, December 11, 2025

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በሶስት ወራት ዉስጥ ከ 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከብር 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል።

ይህ ውጤት ድርጅቱ ከታለመው ግብ በ8.5% እንዲበልጥ ያስቻለው ሲሆን፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር አስደናቂ የሆነ የ58% ዕድገት ማሳየቱን ጠቁሟል።

ከዚህም በተጨማሪ፣ ድርጅቱ የኢንቨስትመንት ገቢ ብር 316 ሚሊዮን በመድረስ የ102.5% ዕድገት ማስመዝገቡን የገለፀ ሲሆን አስተማማኝ የመድን መፍትሄዎችን በማቅረብ እና በኢንዱስትሪው ውስጥ ዘላቂ ዕድገትን በማስመዝገብ ረገድ ያለውን ጽኑ ቁርጠኝነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

አይኤምኤፍ ለኢትዮጵያ 261 ሚሊዮን ዶላር እንዲለቀቅ የባለሞያዎች ደረጃ ስምምነት ላይ ደረሰ

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ከኢትዮጵያ ጋር በ3.4 ቢሊዮን...

ሁሉም ባንኮች አዲስ እና ነባር ሂሳቦችን ለማስተሳሰር ወደ VeriFayda 2 እንዲሸጋገሩ ተወሰነ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፣ የፋይዳ ዲጂታል...

NBE orders financial institutions to link accounts with Fayda ID

The National Bank of Ethiopia (NBE) has ordered all...

TECNO’s AFCON-Ready AI Features Reflect a New Era in Mobile Sports Viewing

#Advertorial TECNO, official CAF global partner, introduces four intelligent tools...

Instant Payments, Big Data & High Availability: Why Banks in Ethiopia Need a Robust Data Backbone

By Demos Kyriacou Instant payments, big data and high availability...

Notice of Meeting

To All Shareholders of Shabelle Bank S.C Shabelle Bank Share...

Invitation to Bid for

Long Term Agreement for 24+24 months for Procurement of...

Invitation to Bid for

Long Term Agreement for 24+24 months for Procurement of...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img