Friday, November 21, 2025

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በሶስት ወራት ዉስጥ ከ 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከብር 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል።

ይህ ውጤት ድርጅቱ ከታለመው ግብ በ8.5% እንዲበልጥ ያስቻለው ሲሆን፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር አስደናቂ የሆነ የ58% ዕድገት ማሳየቱን ጠቁሟል።

ከዚህም በተጨማሪ፣ ድርጅቱ የኢንቨስትመንት ገቢ ብር 316 ሚሊዮን በመድረስ የ102.5% ዕድገት ማስመዝገቡን የገለፀ ሲሆን አስተማማኝ የመድን መፍትሄዎችን በማቅረብ እና በኢንዱስትሪው ውስጥ ዘላቂ ዕድገትን በማስመዝገብ ረገድ ያለውን ጽኑ ቁርጠኝነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።

Hot this week

Production up, but the ‘cost’ variable weighs heavily

Production is up in 2021 for the Italian agricultural...

Luminos Fund’s catch-up education programs in Ethiopia recognized

The Luminos Fund has been named a top 10...

Well-planned cities essential for a resilient future in Africa concludes the World Urban Forum

The World Urban Forum (WUF) concluded today with a...

Private sector deemed key to unlocking AfCFTA potential

The private sector’s role is vital to fully unlock...

#Advertorial

INTER EPCM: Ethiopia's Path to Industrial Independence New Partnership...

ፒተር ንዴግዋን የተኩት ኤርሚያስ እሸቱ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ቦርድን ሊመሩ ነው

ሳፋሪኮም ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ.ማ.፣ የኩባንያውን የአድቫይዘሪ ቦርድ ሊቀመንበርነት ቦታ...

United Nations Economic Commission for Africa

REQUEST FOR EXPRESSION OF INTEREST (EOI) This notice is placed...

Tender Notice

The Office of the United Nations High Commissioner for...

INVITATION TO BID: ETH-UNHCR -ITB-004/2025 – Managed Print Services

Closing Date: 01 December 2025, 11:59 PMFor The Establishment...
spot_img

Related Articles

Popular Categories

spot_imgspot_img