Tuesday, March 3, 2026
Zemen Bank
wegagen capital updated
photo_2024-08-19_15-42-23
capital (550 x 90 px)
photo_2025-11-22_09-59-26
IMG_1124

የዶላር የመሸጫ ዋጋ በ1.2...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፣...

ብሔራዊ ባንክ በአይኤምኤፍ ምክረ-ሀሳብ...

👉 የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ለመክፈት ይቀመጥ የነበረው የ100 ዶላር ቅድመ-ሁኔታ ቀርቷል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከአለም...

በአንድ ሳምንት ልዩነት የዶላር ዋጋ ጭማሪ አሳየ፤ ከፍተኛው መግዣ 155.05 ብር ደረሰ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ የታየውን የዋጋ መናር ለመቆጣጠር እየወሰደ በሚገኘዉ እርምጃ፣ ዛሬ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም. በባንኮች በኩል የሚሸጠው የዶላር ዋጋ 155.05 ብር መድረሱ ታውቋል። ይህ እርምጃ የመጣው በጥቁር ገበያ የዶላር ዋጋ እስከ 190 ብር አሻቅቦ በነበረበት ወቅት ነው። የዶላር ፍላጎቱ ድንገት የጨመረው በቻይና አዲስ ዓመት ምክንያት ነው። የካቲት ወር ላይ በቻይና ፋብሪካዎችና ወደቦች ሥራ ስለሚያቆሙ፣ ኢትዮጵያውያን አስመጪዎች እስከ ሚያዝያና ግንቦት የሚበቃቸውን ዕቃ አሁኑኑ ለማዘዝ ዶላር ፍለጋ ወደ ገበያው ጎርፈዋል። ይህ ግፊት በጥቁር ገበያው ላይ ትልቅ የዋጋ ንረት ፈጥሮ ነበር። ይህንን የፍላጎት ግፊት ለመቀነስ ባንኩ ባለፈው ሳምንት (ጥር 19) ሪከርድ የሆነ የ500 ሚሊዮን ዶላር ልዩ ጨረታ በማካሄድ ባንኮች የአስመጪዎችን ፍላጎት እንዲያሟሉ አድርጓል። በሌላ በኩል ደግሞ ንኮች የብድር ሰነድ (LC) ሲከፍቱ የጉምሩክ ኮሚሽንን የዋጋ መረጃ እንዲጠቀሙ ታዘዋል። ይህም አስመጪዎች ዕቃዎችን ከትክክለኛ ዋጋቸው በታች በማስመዝገብ በሕገ-ወጥ መንገድ ዶላር እንዳያወጡ ይከለክላል። ዛሬ ማክሰኞ ጥር 26፤2018 ዓ.ም....

መንግሥት በነዳጅ ላይ ሲያደርግ...

መንግሥት ላለፉት አራት ዓመታት በነዳጅ ምርቶች ላይ ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነስ፣ እስከ...

በጥቁር ገበያ ያለው የምንዛሬ...

በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ካለው አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማዕቀፍ ውስጥ ዋነኛው የሆነው የውጭ ምንዛሬ...
spot_img
spot_img
spot_img

መንግሥት በነዳጅ ላይ ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ...

መንግሥት ላለፉት አራት ዓመታት በነዳጅ ምርቶች ላይ ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነስ፣ እስከ መጪው የካቲት 2018 ዓ.ም. መጨረሻ...

በጥቁር ገበያ ያለው የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት...

በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ካለው አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማዕቀፍ ውስጥ ዋነኛው የሆነው የውጭ ምንዛሬ ተመን በገበያ እንዲወሰን የማድረግ ሂደት፣...

በኢትዮጵያ የሚገኘውን...

በኢትዮጵያ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘውን ግዙፉን የኩርሙክ የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት ጨምሮ በአፍሪካ ሦስት ዋና ዋና ይዞታዎች ያሉት አላይድ ጎልድ...

ብሔራዊ ባንክ...

👉 የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ለመክፈት ይቀመጥ የነበረው የ100 ዶላር ቅድመ-ሁኔታ ቀርቷል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ጋር...

ዮሐንስ አያሌው...

የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር)፣ በቅርቡ የፕሬዝዳንት ለውጥ ባደረገው ፀደይ ባንክ ውስጥ አቶ...

በአንድ ሳምንት...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገ-ወጥ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ የታየውን የዋጋ መናር ለመቆጣጠር እየወሰደ በሚገኘዉ እርምጃ፣ ዛሬ ጥር 26 ቀን...
spot_img
spot_img
spot_img
spot_img

አዋሽ ካፒታል እና ገዳ ሴኩሪቲስ የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ የንግድ አባላት ሆኑ

የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ አዋሽ ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ እና ገዳ ሴኩሪቲስ ዲለርስ አ.ማ የገበያው አዲስ የንግድ አባላት ሆነው መቀላቀላቸውን በይፋ አስታወቀ። ይህን ተከትሎ በገበያው ውስጥ ያሉትን ጠቅላላ የንግድ አባላት ቁጥር ወደ አምስት ያሳደገ ሲሆን፣ ተቋማቱ አባል መሆን የቻሉት በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የሥራ ፈቃድ አግኝተው አስፈላጊውን ተቋማዊና ተግባራዊ ዝግጅት ማጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ በኋላ መሆኑ ተጠቁሟል። እንደ ሙሉ የንግድ አባልነታቸው፣ አዋሽ...

አላይድ ጎልድ በመጪዉ ሚያዚያ ወር በኢትዮጵያ የወርቅ ምርት ሊጀምር መሆኑ ተገለጸ

የካናዳው "አላይድ ጎልድ" ኩባንያ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት በመጪው ሚያዝያ ወር ስራ እንደሚጀምር አስታወቀ። ኩባንያው ፕሮጀክቱ በ2026 ሶስተኛ ሩብ ዓመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት እንደሚሸጋገር የገለጸ ሲሆን፣ በየዓመቱ 290 ሺህ አውንስ ወርቅ ለማምረት አቅዷል። የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፒተር ማሮን እንደገለጹት፣ ኩባንያው ለፍለጋ ስራ በየዓመቱ 8 ሚሊዮን ዶላር የመደበ ሲሆን፣ በቀጣይ አምስት ዓመታት ውስጥ የወርቅ...
spot_img

በኢትዮጵያና በአምስት የአፍሪካ ሀገራት የፀሐይ ኃይል ግብርናን ለማስፋፋት የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ተፈቀደ

የአለም ባንክ እና የሮክፌለር ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ ጨምሮ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት የፀሐይ ኃይልን በመጠቀም የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ ለተቀረጸው ፕሮጀክት የ50 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን አስታወቁ። ይህ በዋሽንግተን ዲሲ መቀመጫውን ባደረገው "ክላስፕ" በተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት የሚመራው ፕሮጀክት፤ በፀሐይ ኃይል የሚሰሩ የግብርና መሣሪያዎች ለገበሬዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ ለማድረግ ያለመ ነው። ፕሮጀክቱ በዋናነት ትኩረት የሚያደርገው በፀሐይ ኃይል የሚሰሩ የምርት ማከማቻ ቅዝቃዜ ክፍሎች፣ ማቀዝቀዣዎች፣ የውሃ...

አይ.ኤፍ.ሲ በኢትዮጵያ ለሚከናወኑ የሸራተን ሆቴል ፕሮጀክቶች የ80 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለመስጠት እቅድ መያዙ ተነገረ

የዓለም ባንክ የግል ዘርፍ አበዳሪ የሆነው ኢንተርናሽናል ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ፣ በኢትዮጵያ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት ዘርፍን ለማነቃቃት ለሚድሮክ ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እስከ 80 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ( በግምት ወደ 12.4 ቢሊዮን ብር ) የሚደርስ የብድር ኢንቨስትመንት ለማቅረብ ማቀዱን ይፋ አደረገ። ተቋሙ ያቀረበው የብድር ድጋፍ  ዓላማውም በሀገሪቱ ታዋቂ የሆነውንና ለረጅም ዓመታት አገልግሎት ሲሰጥ የቆየውን ሸራተን አዲስ ሆቴልን በከፍተኛ ደረጃ ለማደስና...

በደረሰኝ እጥረት ምክንያት ይጣል የነበረው የ35 በመቶ የንግድ ትርፍ ግብር ውሳኔ ተቀየረ

​በኢትዮጵያ የሥጋ ኤክስፖርት ዘርፍ ውስጥ ለዓመታት እንቅፋት ሆኖ የቆየውና ላኪዎች ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮ የነበረው የታክስ አወሳሰን ሥርዓት መሠረታዊ ለውጥ እንደተደረገበት ተገልጿል። የገቢዎች ሚኒስቴር እና የገንዘብ ሚኒስቴር ባወጡት አዲስ መመሪያ መሠረት፣ ቀደም ሲል የሥጋ ላኪዎች ከቁም እንስሳት አቅራቢዎች ጋር በሚያደርጉት ግብይት ላይ ሕጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ ባለመቻላቸው ምክንያት ይጣልባቸው የነበረው የ35 በመቶ የንግድ ትርፍ ግብር ውሳኔ እንዲቀየር ተደርጓል።  ​በኢትዮጵያ የቁም እንስሳት አቅርቦት...

አይኤምኤፍ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ 261 ሚሊዮን ዶላር እንዲለቀቅ ወሰነ

የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) የሥራ አስፈፃሚ ቦርድ በኢትዮጵያ እየተተገበረ ባለው የተራዘመ የብድር አቅርቦት ፕሮግራም ላይ አራተኛውን ግምገማ በማጠናቀቁ፤ አገሪቱ የ261 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ብድር እንድታገኝ መወሰኑን አስታወቀ። ይህ ውሳኔ ኢትዮጵያ በፕሮግራሙ ሥር እስካሁን ያገኘችውን ጠቅላላ የገንዘብ መጠን ወደ 2.183 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ያደረገው ሲሆን፣ ገንዘቡ አገሪቱ የውጭ ክፍያ ሚዛንና የበጀት ፍላጎቶቿን እንድታሟላ ይረዳታል። የድርጅቱ ምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ናይጄል ክላርክ እንደገለጹት፣...

በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ዕድገቱና የዜጎች የኑሮ ሁኔታ አለመጣጣም አሳሳቢ...

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ከሚያስመዘግቡ አገራት ተርታ...

የሐበሻ ቢራ ፋብሪካ በ40% ኤክሳይዝ ታክስ ምክንያት ሊመጣ የሚችለውን...

በኢትዮጵያ ቀዳሚ ከሆኑት የቢራ አምራቾች አንዱ የሆነው የሐበሻ ቢራ...
spot_img
spot_img
spot_img
spot_img

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ሙስናን ለመከላከል የሚያስችል “አደራ” የተሰኘ የዲጂታል የጥቆማ መድረክ ይፋ አደረገ

በአፍሪካ ግዙፍ ከሆኑ የሉዓላዊ ሀብት ፈንድ አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (ኢኢሆ)፣ በሚያስተዳድራቸው የመንግስት የልማት ድርጅቶች ውስጥ የሚስተዋሉ የሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን ለመታገል ያለውን ቁርጠኝነት ገለጸ። ሆልዲንግሱ ይህንን ተግባር በዘመናዊ መንገድ ለመፈጸም የሚያስችለውን "አደራ" (Adera) የተሰኘ የዲጂታል ጥቆማ መቀበያ ድረ-ገጽ እና መተግበሪያ በይፋ ስራ አስጀምሯል። ይህ አዲስ መተግበሪያ በልማት ድርጅቶች ውስጥ ግልጽነትን እና ተጠያቂነትን ለማስፈን ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል። በዚህ መሰረት ማንኛውም...

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በዳታ ጥቅሎች ላይ እስከ 82 በመቶ የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ አደረገ

በኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ ውስጥ ሁለተኛው ግዙፍ ኦፕሬተር በመሆን በከፍተኛ ፍጥነት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ በዳታ (ኢንተርኔት) ጥቅል አገልግሎቶቹ ላይ ከፍተኛ የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን ይፋ አደረገ። ኩባንያው ማሻሻያ ማድረጉን ቢገልጽም፣ ደንበኞች ግን የተደረገው ለውጥ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መሆኑን በመጥቀስ ቅሬታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ካፒታል በተመለከተዉ ዝርዝር መረጃ መሠረት፣ በሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የዳታ ጥቅል አገልግሎቶች ላይ ከታኅሣሥ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሆነ...
spot_img

በኢትዮጵያ ደቡባዊ እና ምስራቃዊ...

በኢትዮጵያ ደቡባዊና ምሥራቃዊ አካባቢዎች እንዲሁም በጎረቤት ሶማሊያና ኬንያ የተከሰተው የድርቅ አደጋ ወደ ከፋ ደረጃ ተሸጋግሯል። እ.ኤ.አ ከጥቅምት እስከ ታኅሣሥ...

ምክር ቤቱ ከ55 ዓመታት...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ ለግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል ሲሰራበት የቆየውንና...

አዲሱ የንብረት ታክስ አዋጅ...

የክልል መንግስታት ተግባራዊ እንዲያደርጉት የተዘጋጀው አዲሱ የንብረት ታክስ ሞዴል አዋጅ፣ በሕግ ከታክስ ነጻ የተደረጉ ንብረቶችና ተቋማት ለማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶች...

በኢትዮጵያ የሚገኘው የስደተኞች ዕርዳታ...

​በኢትዮጵያ የሚገኙ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና መንግሥታዊ ተቋማት፣ ለስደተኞች የሚቀርበው ዕርዳታ በአስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ካልተደገፈ መርሐ-ግብሩ ሙሉ በሙሉ ሊፈራርስ...

የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና...

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለንግዱ ማኅበረሰብ የሚሰጠውን የሁለት ወሳኝ አገልግሎቶችን ማለትም የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባ እና የመላኪያ ፈቃድ አገልግሎት...

አይኤምኤፍ ለኢትዮጵያ 261 ሚሊዮን...

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ከኢትዮጵያ ጋር በ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር ፋሲሊቲ መርሃግብር በአራተኛው ግምገማ ላይ በባለሞያዎች ደረጃ...

ሁሉም ባንኮች አዲስ እና...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፣ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከሁሉም ባንኮች የደንበኞች ሂሳብ ቁጥር ጋር የማጣመር ስራ በይፋ...

ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተ የእሳተ...

በአፋር ክልል ኤርታሌ አቅራቢያ በ10 ሺህ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከሰተ በተባለ ፍንዳታ ምክንያት የህንድ አየር መንገዶች በረራዎችን መሰረዛቸው...

ፒተር ንዴግዋን የተኩት ኤርሚያስ...

ሳፋሪኮም ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ.ማ.፣ የኩባንያውን የአድቫይዘሪ ቦርድ ሊቀመንበርነት ቦታ ለአዲስ መሪ መስጠቱን አስታውቋል። የግሎባል ፓርትነርሺፕ ፎር ኢትዮጵያ (GPE) ቦርድ...

ቡና ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን...

የቡና ባንክ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ የባንኩን የተከፈለ ካፒታል በ2022 ዓ.ም. መጨረሻ (እ.ኤ.አ 2030) ወደ 20 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ...

ከኢትዮጵያ ባህል ጋር ተቃራኒ...

የትምህርት አዋኪ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ ግለሰቦች እና ተቋማት እስከ 150,000 ብር ቅጣት በአዲሱ ደንብ ይጠብቃቸዋል ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ተቋማትና አካባቢያቸው የትምህርት...

በትግራይ የካናዳ ኩባንያ ማዕድን...

በትግራይ ክልል ውስጥ ከሁለት ዓመታት የእርስ በርስ ግጭት በኋላ፣ በዓለም አቀፍ ላይ የሚስተዋለዉን የወርቅ ዋጋ መናር ተከትሎ በቢሊዮን የሚቆጠር...

ከኢትዮጵያ ባህል ጋር ተቃራኒ የሆኑት ‘Crazy Day’፣ ‘Valentine Day’...

የትምህርት አዋኪ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ ግለሰቦች እና ተቋማት እስከ 150,000 ብር ቅጣት በአዲሱ ደንብ ይጠብቃቸዋል ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ተቋማትና አካባቢያቸው የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ አዲስ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ረቂቅ ደንብ ማውጣቱን አስታውቋል። ይህ ደንብ ከኢትዮጵያውያን ወግና ልማድ ጋር ይቃረናሉ ተብለው የተለዩ የውጭ ባህላዊ ልማዶችን ጨምሮ፣ እየጨመረ የመጣውን አዋኪ ጉዳዮች ለመግታት ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል። የደንቡ ዋና ዓላማ በትምህርት ቤቶችና አካባቢ የሚስተዋሉ አዋኪ ጉዳዮችን በመከላከል፣ ሁለንተናዊ ስብዕናው የተሟላ፣ በመልካም ሥነ-ምግባር የታነፀና ግብረ-ገብነትን የተላበሰ ብቁ ትውልድ እንዲፈጠር ማስቻል ነው። ደንቡ የኢትዮጵያውያንን ባህልና ወግ የሚቃረኑ ተብለው በግልጽ የተዘረዘሩ አሉታዊ መጤ ድርጊቶችንና...

በትግራይ የካናዳ ኩባንያ ማዕድን ቦታዎች ላይ ህገወጥ የማዕድን ቁፋሮ...

በትግራይ ክልል ውስጥ ከሁለት ዓመታት የእርስ በርስ ግጭት በኋላ፣ በዓለም አቀፍ ላይ የሚስተዋለዉን የወርቅ ዋጋ መናር ተከትሎ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የሚያንቀሳቅስ ሕገ-ወጥ የወርቅ ንግድ መፋፋሙን አዲስ የጋራ ምርመራ አመለከተ። ምርመራው እንደሚያመለክተው፣ የካናዳው ኩባንያ ኢስት አፍሪካ ሜታልስ ንብረት በሆኑት ማቶ ቡላ እና ዳ ታምቡክ ማዕድን ቦታዎች ላይ ሕገወጥ የማዕድን ማውጣት ተግባር በስፋት እየተፈጸመ ነው። ዘ ግሎብ ኤንድ ሜይል ከ ቡሮ ኦፍ ኢንቨስቲጌቲቭ ጆርናሊዝም ጋር ባደረጉት ምርመራ መሠረት፣ ሥራ ያልጀመሩና ተደራሽ አይደሉም የተባሉት እነዚህ ቦታዎች ላይ፣ የቀድሞ ወታደሮች እና የቻይና ማዕድን ቆፋሪዎች ስማቸው ያልተገለጸ ባለሀብቶች ድጋፍ አግኝተው ከ2024...