Sign in
Join
Home
Capital News
Editorial
Interview
Society
Opinion
Business & Economy
More
Vacancy & Bid
Arts and Culture
Sports
Entrepreneurs
ispot
Discourse with Dr. Desta
Doing Business
Advertisement
አማርኛ
Sign in
Welcome!
Log into your account
your username
your password
Forgot your password?
Create an account
About
Sign up
Welcome!
Register for an account
your email
your username
A password will be e-mailed to you.
About
Password recovery
Recover your password
your email
Search
Sign in
Welcome! Log into your account
your username
your password
Forgot your password? Get help
Create an account
About
Create an account
Welcome! Register for an account
your email
your username
A password will be e-mailed to you.
About
Password recovery
Recover your password
your email
A password will be e-mailed to you.
Saturday, December 13, 2025
Login
Facebook
Instagram
Linkedin
Telegram
TikTok
Twitter
Youtube
Home
Capital News
Editorial
Interview
Society
Opinion
Business & Economy
More
Vacancy & Bid
Arts and Culture
Sports
Entrepreneurs
ispot
Discourse with Dr. Desta
Doing Business
Advertisement
አማርኛ
Search
Facebook
Instagram
Linkedin
Telegram
TikTok
Twitter
Youtube
Home
Capital News
Editorial
Interview
Society
Opinion
Business & Economy
More
Vacancy & Bid
Arts and Culture
Sports
Entrepreneurs
ispot
Discourse with Dr. Desta
Doing Business
Advertisement
አማርኛ
Search
Life fittnes
Zemen Bank
photo_2024-08-19_15-42-23
abys
photo_2025-11-22_09-59-26
IMG_1124
AmharicNews
የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና...
December 12, 2025
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለንግዱ ማኅበረሰብ የሚሰጠውን የሁለት ወሳኝ አገልግሎቶችን ማለትም የወጪ ንግድ ኮንትራት...
AmharicNews
አይኤምኤፍ ለኢትዮጵያ 261 ሚሊዮን...
December 11, 2025
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ከኢትዮጵያ ጋር በ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር ፋሲሊቲ መርሃግብር...
AmharicNews
ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሳቢያ የሕንድ በረራዎች ተሰረዙ
November 25, 2025
0
በአፋር ክልል ኤርታሌ አቅራቢያ በ10 ሺህ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከሰተ በተባለ ፍንዳታ ምክንያት የህንድ አየር መንገዶች በረራዎችን መሰረዛቸው ተገልጿል። በሰሜን-ምስራቅ ኢትዮጵያ አፋር ክልል ኤርታሌ እሳተ ገሞራ አቅራቢያ የሚገኘው የሐይሊ ጉቢ እሳተ ገሞራ ከትላንት በስቲያ እሁድ (ኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ.ም.) ከሺህ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ፍንዳታ ማድረጉን ተከትሎ ዓለም አቀፍ የአየር ትራፊክ ከፍተኛ መስተጓጎል ገጥሞታል። ከፍንዳታው የወጣው አመዳማ ደመና በርካታ አገራትን ተሻግሮ የህንድ ሰማይን በመሸፈኑ የህንድ አየር መንገዶች የሆኑት ኤር ኢንዲያ እና አካሳ ኤር በረራዎችን ለመሰረዝ ተገደዋል። የህንድ አየር መንገዶች ማክሰኞ ዕለት ባወጡት መግለጫ፣ ከፍንዳታው የወጣው አመድ የአየር መንገዱን እንቅስቃሴ በማወኩ የተወሰኑ በረራዎችን መሰረዛቸውን አስታውቀዋል። ኤር ኢንዲያ የህንድ አቪዬሽን ተቆጣጣሪዎች ባወጡት መመሪያ መሠረት፣ በፍንዳታው አካባቢዎች ላይ በረሩ አውሮፕላኖች ላይ የጥንቃቄ ፍተሻ ለማድረግ በማሰብ ከሰኞ እስከ ማክሰኞ ባሉት ሁለት ቀናት 11 በረራዎችን ሰርዟል። ትንሹ አየር መንገድ አካሳ ኤር ደግሞ በተመሳሳይ ቀናት ወደ መካከለኛው ምስራቅ መዳረሻዎች ማለትም ወደ ጄዳህ...
AmharicNews
ፒተር ንዴግዋን የተኩት ኤርሚያስ...
November 20, 2025
ሳፋሪኮም ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ.ማ.፣ የኩባንያውን የአድቫይዘሪ ቦርድ ሊቀመንበርነት ቦታ ለአዲስ መሪ መስጠቱን አስታውቋል። የግሎባል...
AmharicNews
ቡና ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን...
November 20, 2025
የቡና ባንክ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ የባንኩን የተከፈለ ካፒታል በ2022 ዓ.ም. መጨረሻ (እ.ኤ.አ 2030)...
AmharicNews
ፒተር ንዴግዋን የተኩት ኤርሚያስ እሸቱ የሳፋሪኮም...
November 20, 2025
ሳፋሪኮም ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ.ማ.፣ የኩባንያውን የአድቫይዘሪ ቦርድ ሊቀመንበርነት ቦታ ለአዲስ መሪ መስጠቱን አስታውቋል። የግሎባል ፓርትነርሺፕ ፎር ኢትዮጵያ (GPE) ቦርድ...
AmharicNews
ቡና ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን ወደ 20...
November 20, 2025
የቡና ባንክ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ የባንኩን የተከፈለ ካፒታል በ2022 ዓ.ም. መጨረሻ (እ.ኤ.አ 2030) ወደ 20 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ...
AmharicNews
በትግራይ የካናዳ...
November 15, 2025
በትግራይ ክልል ውስጥ ከሁለት ዓመታት የእርስ በርስ ግጭት በኋላ፣ በዓለም አቀፍ ላይ የሚስተዋለዉን የወርቅ ዋጋ መናር ተከትሎ በቢሊዮን የሚቆጠር...
AmharicNews
አይኤምኤፍ ለኢትዮጵያ...
December 11, 2025
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ከኢትዮጵያ ጋር በ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር ፋሲሊቲ መርሃግብር በአራተኛው ግምገማ ላይ በባለሞያዎች ደረጃ...
AmharicNews
ሁሉም ባንኮች...
December 10, 2025
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፣ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከሁሉም ባንኮች የደንበኞች ሂሳብ ቁጥር ጋር የማጣመር ስራ በይፋ...
AmharicNews
ኢትዮጵያ ውስጥ...
November 25, 2025
በአፋር ክልል ኤርታሌ አቅራቢያ በ10 ሺህ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከሰተ በተባለ ፍንዳታ ምክንያት የህንድ አየር መንገዶች በረራዎችን መሰረዛቸው...
AmharicNews
ፍርድ ቤቱ በኢትዮጵያና በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤቶች ሕንፃ ውዝግብ ላይ የእግድ ውሳኔ አስተላለፈ
በኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት (ኢትዮጵያ ቻምበር) እና በአዲስ አበባ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት (አዲስ ቻምበር) መካከል በሜክሲኮ አደባባይ በሚገኘው የንግድ ምክር ቤቶች ሕንፃ ላይ በቀረበው የይገባኛል ውዝግብ ላይ፣ የቂርቆስ ምድብ 1ኛ ፍ/ብሄር ችሎት የእግድ ዉሳኔ አስተላልፏል። ፍርድ ቤቱ በዛሬው እለት በሰጠው ውሳኔ መሰረት፣ ኢትዮጵያ ቻምበር ቀደም ሲል ይዞ የነበረውን የቢሮ ክፍል በአስቸኳይ ለአዲስ ቻምበር እንዲያስረክብ ጥብቅ ትዕዛዝ...
AmharicNews
የፈረንሳዩ ካርፉር የኢትዮጵያን ገበያ ለመቀላቀል የመሰማሪያ ሞዴል ማዘጋጀቱን አስታወቀ
የዓለማችን ግዙፍ የጅምላና ችርቻሮ ንግድ ኩባንያ ካርፉር በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ለመግባት የሚያስችለውን የቢዝነስ ሞዴል በማዘጋጀት ላይ መሆኑን ገለጸ። የካርፉር ኮሜርሻል ዳይሬክተር የሆኑት ጄሮሜ ቦንዚ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመሰማራት የሚያስችል የቢዝነስ ሞዴል እየተዘጋጀ መሆኑን ገልጸው፣ ይህን ዕቅድ ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚያስችል ቡድን በቅርብ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጣ አስታውቀዋል። ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን ከኩባንያው ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር...
AmharicNews
በኢትዮጵያ የሚገኙ ሱዳናውያን በጦርነትና በገቢ እጦት መካከል 300 ዶላር ቅጣት እየተጠየቁ ነው
ተባለበኢትዮጵያ የሚገኙ በጦርነት የተፈናቀሉ ሱዳናውያን፣ ከሰብዓዊ እና ከኑሮ ፈተናዎች በተጨማሪ፣ የመኖሪያ ፈቃድ እና የቪዛ እድሳት ጋር ተያይዘው ከባድ የገንዘብ ጫና እየደረሰባቸው መሆኑን ተገልጿል። የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ግጭቱ ከጀመረ ወዲህ ኢትዮጵያ ከ100 ሺህ በላይ ሱዳናውያንን ተቀብላለች። ዜጎቹ እንደሚሉት፣ ባለሥልጣናት ለእያንዳንዱ ወርሃዊ ቪዛ እድሳት 100 ዶላር ክፍያ የሚጠይቁ ሲሆን፣ እድሳቱን በማዘግየት ለእያንዳንዱ ወር ደግሞ 300 ዶላር ቅጣት ይጥላሉ። የሱዳን ትሪቢዩን ዘገባ...
AmharicNews
ገቢዎች ሚኒስቴር ከ50 ሺህ ብር በላይ ግብይት ላይ የተሰጠውን የቫት ማቀናነስ ማብራሪያ ‘ለጊዜው ተፈጻሚ አይደረግ’ አለ
ገቢዎች ሚኒስቴር ከ50 ሺህ ብር በላይ በሆነ ጥሬ ገንዘብ የሚፈጸሙ የንግድ ግብይቶችን በተመለከተ የገንዘብ ሚኒስቴር ከሰሞኑ የሰጠውን ማብራሪያ በከፊል አግደ። በተለይም የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ማቀናነስ/ተመላሽ ጉዳይ ላይ የተሰጠው ማብራሪያ "ለጊዜው ተፈጻሚ እንዳይደረግ" የሚል መመሪያ አስተላልፏል። የገንዘብ ሚኒስቴር በጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም. ማብራሪያው፣ በገቢ ግብር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1395/2017 የተቀመጠው ከ50 ሺህ ብር በላይ የጥሬ ገንዘብ ግብይት ገደብ...
AmharicNews
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የጉምሩክ ቀረጥ ቅናሽን በይፋ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና አባል ከሆኑ 24 አገራት ጋር የጉምሩክ ቀረጥ ቅናሽን በይፋ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሯን ገልጻለች። ይህ እርምጃ አህጉራዊ የኢኮኖሚ ውህደትን በማጠናከር ረገድ ወሳኝ ምዕራፍ ተደርጎ ተወስዷል። የጉምሩክ ቀረጥ ቅናሹ ሥራ ላይ የዋለው በሐምሌ 14 ቀን 2025 ዓ.ም. በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ላይ በታተመው ደንብ መሠረት ሲሆን ዓላማውም ከአፍሪካ አጋር አገራት ጋር በሚደረጉ የንግድ ልውውጦች ላይ ከ90% በላይ...
AmharicNews
ኢንፊኒክስ ኢትዮጵያ ከ80 ዓመታት በላይ ባስቆጠረው በተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የፈጠራ ማዕከል ሊመሰርት ነው ተባለ
ከ80 ዓመታት በላይ ያስቆጠረዉ አንጋፋዉ የትምህርት ተቋም የሆነዉ የአዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ፣ ወደ ኢትዮጵያ ከገባ ከ 14 ዓመታት በላይ ከሆነዉ የሞባይል ስልክ አምራቹ ኢንፊኒክስ ኢትዮጵያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት መፈራረሙ ተሰምቷል። ስምምነቱ የተፈረመው በኮሌጁ ዲን አቶ ተስፋዬ አድማሱ እና ትራንሽን ማኑፋክቸሪንግን ዳይሬክተር በአቶ ጉዎ ዦንግሌይ ሲሆን፣ ዋና ዓላማው የኮሌጁ ተማሪዎች የተግባር ላይ ልምምድ እንዲያገኙ እንዲሁም መምህራን ከአዳዲስ የኢንዱስትሪ...
AmharicNews
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በሶስት ወራት ዉስጥ ከ 11.3 ቢሊዮን...
October 30, 2025
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት...
AmharicNews
ሲቪል ማኅበራት ያላቸውን ሀብት አስመዝግበው እንዲልኩ ቀነ ገደብ ተሰጠ
October 30, 2025
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው ባለሥልጣን፣ በሲቪል ማኅበራት ዘርፍ...